Categories
Amharic

በዛሬው ዕለት የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ሰራተኞች የኮኮቪድ-19 ክትባት እየተከተቡ ሲሆን

በዛሬው ዕለት የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ሰራተኞች የኮኮቪድ-19 ክትባት እየተከተቡ ሲሆን እስካሁን ባለው ሁኔታ 95 ሰራተኞች ክትባቱን ወስደዋል፡፡ ክትባቱም እስከ ነገ መጋቢት 24/2013 ዓ.ም እንደሚቀጥል ከአስተባባሪዎች መረዳት ተችሏል፡፡

#እንድናገለግልዎማስክዎንያድርጉ

#COVID19Ethiopia

#Directive30

#COVID19VACCINE

#NOMASKNOSERIVCE  

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *